Submitted by admin on Fri, 2020-01-03 01:21 Posted On: January 3, 2020በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ በሕብረት የገበያ አዳራሽ አክስዩን ማህበር የዲዛይን ሥራ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል እድገት በህብረት የገበያ አዳራሽ አክሲዮን ማህበር በግቢ ውስጥ ማለትም በይዞታው ላይ ባለው ክፍት ቦታ ላይ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ የአማካሪ ድርጅቶች በጨረታ አወዳድሮ (2B+G+10) የሆነ የሕንጻ ዲዛይን ሥራ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ለዲዛይን ሥራውም 1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው፡፡ 2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለውው፡ 3. Company Profile እና የሥራውን Proposal በአጭሩ ማቅረብ የሚችል፡፡ Published On: ሪፖርተር | Reporter Newsletter category: Tender